ሃጫሉ-ሁንዴሳ
ሃጫሉ-ሁንዴሳ

በቅርቡ ጅራ የተሰኘ ነጠላ ዜማውን የለቀቀውና በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ምርጥ ድምጻውያን መካከል በቀዳሚዎቹ መካከል ስሙ የሚጠራው ሃጫሉ ሁንዴሳ በአዲስ አበባ ሊያደርገው የነበረው የሙዚቃ ኮንሰርት ልክ እንደ ቴዲ አፍሮ መታገዱ ተሰማ::

በአዲስ አበባ ባለፉት 2 ወራት ውስጥ ሁለት ትላልቅ ኮንሰርቶች የተደረጉ ሲሆን ልክ እንደ ቴዲ አፍሮ ሁሉ የሃጫሉ ሁንዴሳም ኮንሰርት መታገዱ እያነጋገረ ነው::

ከሃገር ቤት የሚተላለፈው ኢትዮፒካሊንክ የራድዮ ፕሮግራም በዝርዝር የዘገበውን ይመልከቱት::

ምንጭ: ዝ ሀበሻ